Home2019 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየ11ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የ11ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የ11ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Table of Contents

    1. ቢንያም ፍቅሩ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) : ሐሙስ ታህሳስ 16 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ባደረገው የ11ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+3 ኛ ደቂቃ ላይየተጋጣሚን ተጫዋች በመማታት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ። ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ሠ) እና በተቁ 2 መሰረት 4 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

    2. ሐብታሙ ታደሰ (ሲዳማ ቡና) : አርብ ታህሳስ 17 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ኢትዮጵያ መድን ጋር ባደረገው የ11ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 90+1 ኛ ደቂቃ ላይሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀሙ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ፡
    ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ የየውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

    3. ራምኬል ጀምስ (ኢትዮጵያ ቡና) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም ከታች በተጠቀሱት 4 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል።

    • ኢትዮጵያ ቡና-ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • አዳማ ከተማ-ኢትዮጵያ ቡና
    • ኢትዮጵያ ቡና ሀዲያ ሆሳዕና
    • ኢትዮጵያ ቡና-ድሬደዋ ከተማ

    ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል

    4. ጊት ጋትኩት (መቐለ 70 እንደርታ) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል።

    • ምድረ ገነት ሽረ -መቐለ 70 እንደርታ
    • መቐለ 70 እንደርታ -መቻል
    • መቐለ 70 እንደርታ-ሃዋሳ ከተማ
    • ወላይታ ድቻ- መቐለ 70 እንደርታ
    • አርባምንጭ ከተማ-መቐለ 70 እንደርታ

    ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

    5. ናትናኤል ዘለቀ (ሸገር ከተማ): ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል።

    • ሸገር ከተማ-አዳማ ከተማ
    • ሸገር ከተማ-ሀዲያ ሆሳዕና
    • አርባምንጭ ከተማ-ሸገር ከተማ
    • ነገሌ አርሲ-ሸገር ከተማ
    • ሸገር ከተማ-ሃዋሳ ከተማ

    ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

    6. ኢትዮጵያ ቡና ክለቡ ከድሬደዋ ከተማ ጋር ባደረገው የ11 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡና ቡድን ተጫዋች የሆኑት
    1 አቡበከር አዳሙ
    2 ኤርሚያስ ሹምበዛ
    3 ራምኬል ጀምስ
    4 ይታገሱ ታሪኩ
    5 እንዳሻው እሸቴ

    በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 / አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

    7. ሸገር ከተማ ክለቡ ከሃዋሳ ከተማ ጋር ባደረገው የ11 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የሸገር ከተማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት
    1 ቡልቻ ሹራ
    2 ዘነበ ከድር
    3 ናትናኤል ዘለቀ
    4አድናን ረሻድ
    5 ምስጋና ሚልኪያስ
    በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

    8. ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ክለቡ ከነገሌ አርሲ ጋር ባደረገው የ11 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

    1 ያሬድ ከበደ
    2 ፍቃዱ መኮንን
    3ብሩክ እንዳለ
    4 ሙሉአለም መስፍን
    5 ፍሬው ሰለሞን

    በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5ዐዐዐ /አምስት ሺ/እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

    Comments are off for this post.